አርብ ማለትም በ27/10/2017ዓ.ም አጠቃላይ ስብስባ ስላለ ሁሉም የትምህርት ቤቱ መምህራን እና የአስተዳደርሰራተኞች ከጠዋቱ 2፡30 በትምህርት ቤቱ የመሰብሰቢያ አዳራሽ እንድትገኙ በጥብቅ እናሳስባለን፡፡
ማሳሰቢያ፡-መቅረትም ሆነ ማርፈድ የማይቻል መሆኑን እናሳስባለን፡፡