Prepare your Lesson plan and Annual plan using E-school system.
ለትምህርት ቤቱ መምህራን
የ2017ዓ.ም የተማሪዎች ከክፍል ወደ ክፍል የማለፊያ ፖሊሲ ስለተሻሻለ በተሻሻለው መመሪያ መሰረት የተማሪዎችን ካርድ እንድትሰሩ እናሳስባለን።
ስማችሁ ከዚህ በታች የተዘረዘረው መምህራን እስከ አሁን የተማሪዎች ውጤት ትንተና ስላላስገባችሁ በአስቸኳይ እስከ ማክሰኞ 4፡00 ድረስ ብቻ ለመማር ማስተማር ቢሮ ገቢ እንዲታደርጉ በጥብቅ..
Gaafa guyyaa jimaataa jechuun guyyaa 27/10/2017 mariin waliigalaa waan jiruuf barsiisonnii fi hojjettoonni bulchiinsa..
አርብ ማለትም በ27/10/2017ዓ.ም አጠቃላይ ስብስባ ስላለ ሁሉም የትምህርት ቤቱ መምህራን እና የአስተዳደርሰራተኞች ከጠዋቱ 2፡30 በትምህርት ቤቱ የመሰብሰቢያ አዳራሽ እንድትገኙ በጥ..
ለትምህርት ቤቱ መምህራን በሙሉ
ለስም ጠሪ መምህራን በሙሉ
1.የ2017ዓ.ም የተማሪዎች ሮስተር ከ system ላይ ፕሪንት በማድረግ ማህተም አድርጎ በመጠረዝ ለመማር ማስተማር ቢሮ ገቢ ማድረግ ።
2.የተማሪዎች ሰርተፍኬት (ካርድ) ስለመጣ ከ..