ለትምህርት ቤቱ መምህራን የ2017ዓ.ም የተማሪዎች ከክፍል ወደ ክፍል የማለፊያ ፖሊሲ ስለተሻሻለ በተሻሻለው መመሪያ መሰረት የተማሪዎችን ካርድ እንድትሰሩ እናሳስባለን።